Skip to main content
00011

(ሃላባ፣ሰኔ 16/2018) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)በሀላባ ቁሊቶ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ስራ አስጀመሩ 

በማዕከሉ በመጀመሪያ ዙር በ8 ተቋማት 20 አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑም ተመላክቷል። 

በርዕሰ መስተዳድሩ የተመራው ልኡክ በማዕከሉ እየተሰጠ ያለውን አገልግሎት ተመልክተዋል።